ስሞች ማንኛውም ነገር መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ብሉይ ኪዳን & ሐዲስ ኪዳን ትምህርተ ሃይማኖት
100
አሮን
ይህ ሰው ሙሴን እስራኤላውያንን ከግብፅ እንዲያወጣ ረድቶታል::
100
2018
የሁለቱ ቅዱስ ሲኖዶስ እርቅ በፈረንጆች አቆጣጠር በምን አ.መ. ተፈፀመ?
100
ማቴዎስ 22:39
“ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ።”

100
ማቴ 2፥13
የእመቤታችን የስደት ጊዜ 3 ዓመት ከ6 ወር የተገለፀበት የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?
100
Dogma
የግርክ ቃል ሲሆን ትርጉሙ መሠረተ እምነት፣ የማይለወጥ፣ የማይቀየር፣ የማይሻሻል፣ የማያረጅ ማለት ነው
200
ነገድ ቢንያም
ይህ ነገድ ለእስራኤል የመጀመሪያውን ንጉሥ ሰጠው::
200
ብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስ
እኝህ አባት ማን ይባላሉ
200
የሉቃስ ወንጌል 1:28
“መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ። ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ 
አንቺ ከሴቶችመካከል የተባረክሽ ነሽ አላት።”
200
ዲያብሎስ
ኢየሱስም፡— ሰው በእግዚአብሔር ቃል ሁሉ እንጂ 
በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል 
ብሎመለሰለት, ለማን ነው ይሄ መልስ የተሰጠው
200
የምሥጢረ ቁርባን አገልግሎት /ጥቅም/
በዚህ አማካኝነት የዘለዓለም ሕይወት እናገኛለን
300
ቅድስ ጴጥሮስ
እንድርያስ

Matthew 4:18
ኢየሱስን እንዲከተሉ የተጠሩ የመጀመሪያዎቹ ሐዋርያት እነዚህ ናቸው::
300
 ይህን ሲለን ከመዘንጋት አልጋ በንቃት፤ ከክፋት መኝታ አልጋ በቅንነትና በተመስጦ ከአምላካችሁ ጋር በጸሎትተገኛኙ ማለቱ ነው፡፡ አንድም ክብሩንና የአምልኮቱ ዜና ሲነገር መቀመጥ አይቻልም ማለቱ ነው፡፡
የተቀመጣችሁ ተነሱ/ሁለተኛ 
ትርጓሜውን ስጥ
300
1ኛ ሳሙኤል  16:7
“ሰው ፊትን ያያል፥ እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡ አለው”
300
የሐዋርያት ሥራ
የቅዱስ ጳውሎስን የሕይወት ታሪክ መዝግቦ የያዘው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው??
300
ሃያ ሁለቱን ፍጥረታት በሦስት መንገድ ፈጠረ።
በአርምሞ /በዝምታ/ (7 ፍጥረት)
2. በነቢብ /በመናገር/ (14 ፍጥረት)
3. በገቢር /በመሥራት/ (1 ፍጥረት) ሰውን ፈጠረ።
ሃያ ሁለቱን ፍጥረታት በስንት መንገድ ፈጠረ፣ዘርዝር






Jeopardy Sunday School Edition

Press F11 for full screen mode



Limited time offer: Membership 25% off


Clone | Edit | Download / Play Offline